paroles de chanson Tiz Tiz - Mahmoud Ahmed
ትዝ
ትዝ
ትዝ
እያለኝ
ትዝ
ትዝ
ትዝ
እያለኝ
ብዙ
ተጨንቄ
ከንቱ
ላላገኝሽ
አንቺን
መናፈቄ
ከንቱ
ላላገኝሽ
አንቺን
መናፈቄ
ህሊናሽ
አስቦ
ህሊናሽ
አስቦ
ልብሽ
መቼ
ረዳኝ
እኔ
ግን
ውስጥ
ውስጡን
መናፈቄ
ጎዳኝ
እኔ
ግን
ውስጥ
ውስጡን
መናፈቄ
ጎዳኝ
መከራን
ስችለው
ማንም
ሰው
ሳይረዳኝ
አንቺን
መናፈቄ
ደህና
አድርጎ
ጎዳኝ
መከራን
ስችለው
ማንም
ሰው
ሳይረዳኝ
አንቺን
መናፈቄ
ደህና
አድርጎ
ጎዳኝ
እርሃብ
ጥማትም
እርሃብ
ጥማትም
ምንም
አልደፈረኝ
እያንከራተተ
እራሴን
ያዞረኝ
እያንከራተተ
እራሴን
ያዞረኝ
ፍችው
አልገባኝም
ፍችው
አልገባኝም
እያልኩኝ
ምንድነው
ለካ
አንቺን
ወድጄ
በመናፈቄ
ነው
ለካ
አንቺን
ወድጄ
በመናፈቄ
ነው
መከራን
ስችለው
ማንም
ሰው
ሳይረዳኝ
አንቺን
መናፈቄ
ደህና
አድርጎ
ጎዳኝ
መከራን
ስችለው
ማንም
ሰው
ሳይረዳኝ
አንቺን
መናፈቄ
ደህና
አድርጎ
ጎዳኝ
የፊትሽ
ፈገግታ
የፊትሽ
ፈገግታ
እንደ
ጥንቱ
መስሎኝ
ስፈልግሽ
ብውል
ናፍቆት
አብሰልስሎኝ
ስፈልግሽ
ብውል
ናፍቆት
አብሰልስሎኝ
ሆኜ
ቀረሁ
እንጂ
ሆኜ
ቀረሁ
እንጂ
ልቤን
አስገማቺ
እንደኔ
አፈላላግ
መች
ተገኘሽ
አንቺ
እንደኔ
አፈላላግ
መች
ተገኘሽ
አንቺ
መከራን
ስችለው
ማንም
ሰው
ሳይረዳኝ
አንቺን
መናፈቄ
ደህና
አድርጎ
ጎዳኝ
መከራን
ስችለው
ማንም
ሰው
ሳይረዳኝ
አንቺን
መናፈቄ
ደህና
አድርጎ
ጎዳኝ
ኧረ
በከተማው
ጭራሽ
በሀገሩ
ከኔና
አንቺ
በቀር
እንማን
ነበሩ
ከኔና
አንቺ
በቀር
እንማን
ነበሩ
ዛፍ
ጥላስር
ሆነን
ስንመካከር
ከቶ
እነማን
ሰሙ
ስንነጋገር
ከቶ
እነማን
ሰሙ
ስንነጋገር
ጥንት
እኔና
አንቺ
ነን
የፍቅር
ጀግኖቹ
እነማን
ነበሩ
ፊት
ከዘመኖቹ
ፊት
ከዘመኖቹ
ምንስ
ግልፅ
ቢሆን
ግዜና
ዘመኑ
ፍቅራችን
ተጋልጦ
ምነው
መመንመኑ
ፍቅራችን
ተጋልጦ
ምነው
መመንመኑ
ኧረ
በከተማው
ጭራሽ
በሀገሩ
ከኔና
አንቺ
በቀር
እንማን
ነበሩ
ከኔና
አንቺ
በቀር
እንማን
ነበሩ
ዛፍ
ጥላስር
ሆነን
ስንመካከር
ከቶ
እነማን
ሰሙ
ስንነጋገር
ከቶ
እነማን
ሰሙ
ስንነጋገር
ተረስቶሽ
እንደሆን
ላጫውትሽ
ለአንድ
ግዜ
እነማን
ነበሩ
እስኪ
በዛን
ግዜ
እስኪ
በዛን
ግዜ
እስኪ
በዛን
ግዜ
አለም
ሳይሰለጥን
ግዜው
ሳይሻሻል
የሰራነው
ሁሉ
እንዴት
ይረሳሻል
የሰራነው
ሁሉ
እንዴት
ይረሳሻል
ኧረ
በከተማው
ጭራሽ
በሀገሩ
ከኔና
አንቺ
በቀር
እንማን
ነበሩ
ከኔና
አንቺ
በቀር
እንማን
ነበሩ
ዛፍ
ጥላስር
ሆነን
ስንመካከር
ከቶ
እነማን
ሰሙ
ስንነጋገር
ከቶ
እነማን
ሰሙ
ስንነጋገር
ከቶ
እነማን
ሰሙ
ስንነጋገር
ከቶ
እነማን
ሰሙ
ስ
ን
ነ
ጋ
ገ
ር!!!
Attention! N'hésitez pas à laisser des commentaires.